Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #14 Translated in Amharic

فَأَنْتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
فَمَنْ شَاءَ ذَكَرَهُ
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
فِي صُحُفٍ مُكَرَّمَةٍ
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
مَرْفُوعَةٍ مُطَهَّرَةٍ
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡

Choose other languages: