Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #13 Translated in Amharic

وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
فَأَنْتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
فَمَنْ شَاءَ ذَكَرَهُ
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
فِي صُحُفٍ مُكَرَّمَةٍ
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡

Choose other languages: