Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #15 Translated in Amharic

كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
فَمَنْ شَاءَ ذَكَرَهُ
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
فِي صُحُفٍ مُكَرَّمَةٍ
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
مَرْفُوعَةٍ مُطَهَّرَةٍ
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡

Choose other languages: