Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #18 Translated in Amharic

مَرْفُوعَةٍ مُطَهَّرَةٍ
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
قُتِلَ الْإِنْسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)

Choose other languages: