Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #19 Translated in Amharic

بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
قُتِلَ الْإِنْسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
مِنْ نُطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡

Choose other languages: