Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #22 Translated in Amharic

مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
مِنْ نُطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنْشَرَهُ
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡

Choose other languages: