Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #24 Translated in Amharic

ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنْشَرَهُ
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
فَلْيَنْظُرِ الْإِنْسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡

Choose other languages: