Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #26 Translated in Amharic

ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنْشَرَهُ
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
فَلْيَنْظُرِ الْإِنْسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤

Choose other languages: