Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #27 Translated in Amharic

كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
فَلْيَنْظُرِ الْإِنْسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
فَأَنْبَتْنَا فِيهَا حَبًّا
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤

Choose other languages: