Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #30 Translated in Amharic

ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
فَأَنْبَتْنَا فِيهَا حَبًّا
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
وَعِنَبًا وَقَضْبًا
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
وَحَدَائِقَ غُلْبًا
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤

Choose other languages: