Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #31 Translated in Amharic

فَأَنْبَتْنَا فِيهَا حَبًّا
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
وَعِنَبًا وَقَضْبًا
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
وَحَدَائِقَ غُلْبًا
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
وَفَاكِهَةً وَأَبًّا
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡

Choose other languages: