Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #29 Translated in Amharic

أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
فَأَنْبَتْنَا فِيهَا حَبًّا
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
وَعِنَبًا وَقَضْبًا
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤

Choose other languages: