Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #20 Translated in Amharic

كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
قُتِلَ الْإِنْسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
مِنْ نُطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡

Choose other languages: