Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #17 Translated in Amharic

فِي صُحُفٍ مُكَرَّمَةٍ
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
مَرْفُوعَةٍ مُطَهَّرَةٍ
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
قُتِلَ الْإِنْسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?

Choose other languages: