Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #7 Translated in Amharic

وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنْفَعَهُ الذِّكْرَىٰ
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ
የተብቃቃው ሰውማ፤
فَأَنْتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡

Choose other languages: