Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #8 Translated in Amharic

أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنْفَعَهُ الذِّكْرَىٰ
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ
የተብቃቃው ሰውማ፤
فَأَنْتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
وَأَمَّا مَنْ جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤

Choose other languages: