Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #10 Translated in Amharic

فَأَنْتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
وَأَمَّا مَنْ جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
فَأَنْتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡

Choose other languages: