Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #6 Translated in Amharic

أَنْ جَاءَهُ الْأَعْمَىٰ
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنْفَعَهُ الذِّكْرَىٰ
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ
የተብቃቃው ሰውማ፤
فَأَنْتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡

Choose other languages: