Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #89 Translated in Amharic

إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِ مَاذَا تَعْبُدُونَ
«ለአባቱና ለሕዝቦቹ ምንን ትግገዛላችሁ?» ባለ ጊዜ፡፡
أَئِفْكًا آلِهَةً دُونَ اللَّهِ تُرِيدُونَ
«ለቅጥፈት ብላችሁ ከአላህ ሌላ አማልክትን ትሻላችሁን?
فَمَا ظَنُّكُمْ بِرَبِّ الْعَالَمِينَ
«በዓለማትም ጌታ ሃሳባችሁ ምንድን ነው?» አለ፡፡
فَنَظَرَ نَظْرَةً فِي النُّجُومِ
በከዋክብትም መመልከትን ተመለከተ፡፡
فَقَالَ إِنِّي سَقِيمٌ
«እኔ በሽተኛ ነኝም» አለ፡፡

Choose other languages: