Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #92 Translated in Amharic

فَنَظَرَ نَظْرَةً فِي النُّجُومِ
በከዋክብትም መመልከትን ተመለከተ፡፡
فَقَالَ إِنِّي سَقِيمٌ
«እኔ በሽተኛ ነኝም» አለ፡፡
فَتَوَلَّوْا عَنْهُ مُدْبِرِينَ
ከእርሱም የሸሹ ሆነው ኼዱ፡፡
فَرَاغَ إِلَىٰ آلِهَتِهِمْ فَقَالَ أَلَا تَأْكُلُونَ
ወደ አማልክቶቻቸውም ተዘነበለ፡፡ አለም፡- «አትበሉምን?»
مَا لَكُمْ لَا تَنْطِقُونَ
«የማትናገሩት ለናንተ ምን አላችሁ?»

Choose other languages: