Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #95 Translated in Amharic

فَرَاغَ إِلَىٰ آلِهَتِهِمْ فَقَالَ أَلَا تَأْكُلُونَ
ወደ አማልክቶቻቸውም ተዘነበለ፡፡ አለም፡- «አትበሉምን?»
مَا لَكُمْ لَا تَنْطِقُونَ
«የማትናገሩት ለናንተ ምን አላችሁ?»
فَرَاغَ عَلَيْهِمْ ضَرْبًا بِالْيَمِينِ
በኀይል የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡
فَأَقْبَلُوا إِلَيْهِ يَزِفُّونَ
ወደእርሱም (ሰዎቹ) እየሮጡ መጡ፡፡
قَالَ أَتَعْبُدُونَ مَا تَنْحِتُونَ
አላቸው «የምትጠርቡትን ትግገዛላችሁን?»

Choose other languages: