Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #98 Translated in Amharic

فَأَقْبَلُوا إِلَيْهِ يَزِفُّونَ
ወደእርሱም (ሰዎቹ) እየሮጡ መጡ፡፡
قَالَ أَتَعْبُدُونَ مَا تَنْحِتُونَ
አላቸው «የምትጠርቡትን ትግገዛላችሁን?»
وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُونَ
«አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን፡፡»
قَالُوا ابْنُوا لَهُ بُنْيَانًا فَأَلْقُوهُ فِي الْجَحِيمِ
«ለእርሱም ግንብን ገንቡ በእሳት ነበልባል ውስጥ ጣሉትም» አሉ፡፡
فَأَرَادُوا بِهِ كَيْدًا فَجَعَلْنَاهُمُ الْأَسْفَلِينَ
በእርሱም ተንኮልን አሰቡ፡፡ ዝቅተኞችም አደረግናቸው፡፡

Choose other languages: