Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #97 Translated in Amharic

فَرَاغَ عَلَيْهِمْ ضَرْبًا بِالْيَمِينِ
በኀይል የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡
فَأَقْبَلُوا إِلَيْهِ يَزِفُّونَ
ወደእርሱም (ሰዎቹ) እየሮጡ መጡ፡፡
قَالَ أَتَعْبُدُونَ مَا تَنْحِتُونَ
አላቸው «የምትጠርቡትን ትግገዛላችሁን?»
وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُونَ
«አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን፡፡»
قَالُوا ابْنُوا لَهُ بُنْيَانًا فَأَلْقُوهُ فِي الْجَحِيمِ
«ለእርሱም ግንብን ገንቡ በእሳት ነበልባል ውስጥ ጣሉትም» አሉ፡፡

Choose other languages: