Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #93 Translated in Amharic

فَقَالَ إِنِّي سَقِيمٌ
«እኔ በሽተኛ ነኝም» አለ፡፡
فَتَوَلَّوْا عَنْهُ مُدْبِرِينَ
ከእርሱም የሸሹ ሆነው ኼዱ፡፡
فَرَاغَ إِلَىٰ آلِهَتِهِمْ فَقَالَ أَلَا تَأْكُلُونَ
ወደ አማልክቶቻቸውም ተዘነበለ፡፡ አለም፡- «አትበሉምን?»
مَا لَكُمْ لَا تَنْطِقُونَ
«የማትናገሩት ለናንተ ምን አላችሁ?»
فَرَاغَ عَلَيْهِمْ ضَرْبًا بِالْيَمِينِ
በኀይል የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡

Choose other languages: