Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #47 Translated in Amharic

فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مُتَقَابِلِينَ
ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡
يُطَافُ عَلَيْهِمْ بِكَأْسٍ مِنْ مَعِينٍ
ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡
بَيْضَاءَ لَذَّةٍ لِلشَّارِبِينَ
ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከኾነች፡፡
لَا فِيهَا غَوْلٌ وَلَا هُمْ عَنْهَا يُنْزَفُونَ
በእርሷ ውስጥም ምታት የለባትም፡፡ እነርሱም ከእርሷ የሚሰክሩ አይደሉም፡፡

Choose other languages: