Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #46 Translated in Amharic

فَوَاكِهُ ۖ وَهُمْ مُكْرَمُونَ
ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مُتَقَابِلِينَ
ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡
يُطَافُ عَلَيْهِمْ بِكَأْسٍ مِنْ مَعِينٍ
ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡
بَيْضَاءَ لَذَّةٍ لِلشَّارِبِينَ
ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከኾነች፡፡

Choose other languages: