Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #45 Translated in Amharic

أُولَٰئِكَ لَهُمْ رِزْقٌ مَعْلُومٌ
እነዚያ ለእነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡
فَوَاكِهُ ۖ وَهُمْ مُكْرَمُونَ
ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مُتَقَابِلِينَ
ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡
يُطَافُ عَلَيْهِمْ بِكَأْسٍ مِنْ مَعِينٍ
ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡

Choose other languages: