Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #48 Translated in Amharic

عَلَىٰ سُرُرٍ مُتَقَابِلِينَ
ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡
يُطَافُ عَلَيْهِمْ بِكَأْسٍ مِنْ مَعِينٍ
ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡
بَيْضَاءَ لَذَّةٍ لِلشَّارِبِينَ
ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከኾነች፡፡
لَا فِيهَا غَوْلٌ وَلَا هُمْ عَنْهَا يُنْزَفُونَ
በእርሷ ውስጥም ምታት የለባትም፡፡ እነርሱም ከእርሷ የሚሰክሩ አይደሉም፡፡
وَعِنْدَهُمْ قَاصِرَاتُ الطَّرْفِ عِينٌ
እነርሱም ዘንድ ዓይናቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች የኾኑ ዓይናማዎች አልሉ፡፡

Choose other languages: