Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #43 Translated in Amharic

وَمَا تُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
ትሠሩትም የነበራችሁትን እንጂ ሌላን አትመነዱም፡፡
إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች (ቅጣትን አይቀምሱም)፡፡
أُولَٰئِكَ لَهُمْ رِزْقٌ مَعْلُومٌ
እነዚያ ለእነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡
فَوَاكِهُ ۖ وَهُمْ مُكْرَمُونَ
ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡

Choose other languages: