Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #117 Translated in Amharic

وَبَارَكْنَا عَلَيْهِ وَعَلَىٰ إِسْحَاقَ ۚ وَمِنْ ذُرِّيَّتِهِمَا مُحْسِنٌ وَظَالِمٌ لِنَفْسِهِ مُبِينٌ
በእርሱና በኢስሐቅ ላይም ባረክን፡፡ ከሁለቱም ዘሮች በጎ ሠሪ አልለ፡፡ ለነፍሱ ግልጽ በዳይም አለ፡፡
وَلَقَدْ مَنَنَّا عَلَىٰ مُوسَىٰ وَهَارُونَ
በሙሳና በሃሩን ላይም በእርግጥ ለገስን፡፡
وَنَجَّيْنَاهُمَا وَقَوْمَهُمَا مِنَ الْكَرْبِ الْعَظِيمِ
እነርሱንም ሕዝቦቻቸውንም ከታላቅ ጭንቅ አዳንን፡፡
وَنَصَرْنَاهُمْ فَكَانُوا هُمُ الْغَالِبِينَ
ረዳናቸውም፡፡ እነርሱም አሸናፊዎች ነበሩ፡፡
وَآتَيْنَاهُمَا الْكِتَابَ الْمُسْتَبِينَ
በጣም የተብራራውንም መጽሐፍ ሰጠናቸው፡፡

Choose other languages: