Quran Apps in many lanuages:

Surah Ar-Rahman Ayahs #62 Translated in Amharic

كَأَنَّهُنَّ الْيَاقُوتُ وَالْمَرْجَانُ
ልክ ያቁትና መርጃን ይመስላሉ፡፡
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
ከጌታችሁም ጸጋዎቸ በየትኛው ታስተባብላላችሁ?
هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ
የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን?
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?
وَمِنْ دُونِهِمَا جَنَّتَانِ
ከሁለቱ ገነቶችም ሌላ ሁለት ገነቶች አልሉ፡፡

Choose other languages: