Quran Apps in many lanuages:

Surah Ar-Rahman Ayahs #64 Translated in Amharic

هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ
የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን?
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?
وَمِنْ دُونِهِمَا جَنَّتَانِ
ከሁለቱ ገነቶችም ሌላ ሁለት ገነቶች አልሉ፡፡
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?›
مُدْهَامَّتَانِ
ከልምላሜያቸው የተነሳ ወደ ጥቁረት ያዘነበሉ ናቸው፡፡

Choose other languages: