Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #25 Translated in Amharic

فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الْأَعْلَىٰ
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»
فَأَخَذَهُ اللَّهُ نَكَالَ الْآخِرَةِ وَالْأُولَىٰ
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡

Choose other languages: