Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #24 Translated in Amharic

فَأَرَاهُ الْآيَةَ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الْأَعْلَىٰ
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»

Choose other languages: