Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #23 Translated in Amharic

وَأَهْدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخْشَىٰ
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
فَأَرَاهُ الْآيَةَ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡

Choose other languages: