Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #22 Translated in Amharic

فَقُلْ هَلْ لَكَ إِلَىٰ أَنْ تَزَكَّىٰ
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
وَأَهْدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخْشَىٰ
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
فَأَرَاهُ الْآيَةَ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
ثُمَّ أَدْبَرَ يَسْعَىٰ
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡

Choose other languages: