Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #6 Translated in Amharic

عَنِ النَّبَإِ الْعَظِيمِ
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡
الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?

Choose other languages: