Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #7 Translated in Amharic

الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?
وَالْجِبَالَ أَوْتَادًا
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን?

Choose other languages: