Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #9 Translated in Amharic

ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?
وَالْجِبَالَ أَوْتَادًا
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን?
وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡
وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡

Choose other languages: