Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #18 Translated in Amharic

وَأَنْزَلْنَا مِنَ الْمُعْصِرَاتِ مَاءً ثَجَّاجًا
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡
لِنُخْرِجَ بِهِ حَبًّا وَنَبَاتًا
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡
وَجَنَّاتٍ أَلْفَافًا
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡
إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
يَوْمَ يُنْفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡

Choose other languages: