Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #21 Translated in Amharic

إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
يَوْمَ يُنْفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡
وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡
وَسُيِّرَتِ الْجِبَالُ فَكَانَتْ سَرَابًا
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتْ مِرْصَادًا
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡

Choose other languages: