Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #19 Translated in Amharic

لِنُخْرِجَ بِهِ حَبًّا وَنَبَاتًا
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡
وَجَنَّاتٍ أَلْفَافًا
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡
إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
يَوْمَ يُنْفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡
وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡

Choose other languages: