Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #82 Translated in Amharic

فِي كِتَابٍ مَكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
لَا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
تَنْزِيلٌ مِنْ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
أَفَبِهَٰذَا الْحَدِيثِ أَنْتُمْ مُدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?

Choose other languages: