Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #81 Translated in Amharic

إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
فِي كِتَابٍ مَكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
لَا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
تَنْزِيلٌ مِنْ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
أَفَبِهَٰذَا الْحَدِيثِ أَنْتُمْ مُدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?

Choose other languages: