Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #83 Translated in Amharic

لَا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
تَنْزِيلٌ مِنْ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
أَفَبِهَٰذَا الْحَدِيثِ أَنْتُمْ مُدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡

Choose other languages: