Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #86 Translated in Amharic

وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡
وَأَنْتُمْ حِينَئِذٍ تَنْظُرُونَ
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡
وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنْكُمْ وَلَٰكِنْ لَا تُبْصِرُونَ
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
فَلَوْلَا إِنْ كُنْتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡

Choose other languages: