Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #79 Translated in Amharic

فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
فِي كِتَابٍ مَكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
لَا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡

Choose other languages: