Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #77 Translated in Amharic

نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِلْمُقْوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡

Choose other languages: