Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #76 Translated in Amharic

أَأَنْتُمْ أَنْشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنْشِئُونَ
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን?
نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِلْمُقْوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡

Choose other languages: