Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #57 Translated in Amharic

فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
هَٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?

Choose other languages: